በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው። ምስጋና ለአላህ የተገባ ነው፤ እናመስግነዋለን፤ በእርሱም እንታገዛለን፤ ምህረትንም እንጠይቀዋለን፤ ከንፍሳችን ተንኮሎች እና...
ከዚያም በኋላ አላህ ሉጥን ወደ ወገኖቹ ላከ እነርሱም ከአላህ ውጭም የሚያመልኩ በመካከላቸውም ዝሙትን የሚፈጽሙ ክፉ ሰዎች ነበሩ። የላቀው አላህ እንዲህ...
ያን ጊዜ አምላክ ነኝ ባይ የሆነው ፊርዓውን የተባለ ጨካኝና ትዕቢተኛ፤ ሰዎች እንዲሰግዱለት የሚያዝ፤ ያሻውን እያረደ ያሻውን የሚጨቁን ንጉስ ተነሳ። ጥራት...
ከዚያም አላህ ኢብራሂምን (የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ህዝቦቹ ጠምመው ከዋክብትንና ጣዖታትን የሚያመልኩ በሆኑበት ጊዜ ወደ እነርሱ መልዕክተኛ ሆነው ተላኩ።...
አላህ አባታችንን አደም (የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ከሸክላ ፈጥሯቸው ከዚያም ከነፍሱ (አላህ ከፈጠራቸው ነፍሶች መካከል አንዱን) እፍ አለባቸው። ልእለ...
የዚህ ትልቅ ጥያቄ መልስ እጅግ በጣም አንገብጋቢ ነው። ይሁን እንጂ መልሱን ከወሕይ (ከመለኮታዊ መገለጥ) ማግኘት ግድ ነው። ምክንያቱም የፈጠረን አላህ...
ከዚያም ከተወሰነ ጊዜ በኋላ አላህ አሕቃፍ በምትባል አካባቢ ወደሚኖሩ ዓድ ነገድ ማህበረሰብ ‐ጠምመው ከአላህ ውጭ ማምለክ በጀመሩ ጊዜ - ከእነሱ...
በእርሳቸውና በአደም መካከል አሥር ክፍለ ዘመናት ነበሩ። አላህም ኑሕን ወደ ጠመሙትና ከአላህ ውጭ ጣኦታትን ማምለክ ወደ ጀመሩት ህዝቦቸው ላካቸው። ግኡዝ...
ከዚያም የተወሰኑ ጊዜያቶች አለፉና ከአረብ ባህረ ገብ በስተ ሰሜን በኩል ባለ አካባቢ የሰሙድ ማህበረሰብ ተነሥተው እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት እንደጠመሙት...
ንጽሕት የሆነችው የዒምራን ልጅ ድንግል መርየም ከሙሳ በኋላ በተላኩት ቅዱሳት መፃህፍት ያሉ መመርያዎችን በሚገባ የምትከተል ጥሩ የአላህ ባርያ እንዲሁም አላህ...
ከዚያም አላህ ሰዎቹ ከጠመሙና በመካከላቸውም መጥፎ ስነምግባር፣ በሰዎች ላይ ግፈኝነት፣ በልኬት (ስፍር) እና ሚዛን ላይ ማዛባት ከተንሰራፋ በኋላ ለመድየን ህዝቦች...
ይህ እጆ ላይ የሚገኘው መጽሐፍ ቀለል ባለና ሁሉንም ገፅታዎች (እምነቱን - አዳቦቹን - ህግጋትን - ሁሉንም ትምህርቶቹን) ባካተተ መልኩ ከእስልምና...
የእስልምና ሀይማኖት መሰረታዊው ህገ መርህ ቃለ‐ተውሒድ (ላ ኢላሃ ኢለላህ) ነው። ይህ ጠንካራ መሰረት ከሌለ ከፍ ያለው የእስልምና ህንፃ ሊገነባ አይችልም።...
በመሐመድ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም መልእክተኝነት ማመን - ከእስልምና መሠረታዊ ምሰሶዎች ሁለተኛው ክፍል እና ዲነል ኢስላምም የተገነባበት ዋነኛው መሠረት ነው። የትኛውም...
ዒሳ (የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ወደ ሰማይ ካረጉ በኋላ ወደ ስድስት መቶ ዓመታት ያህል ገደማ ረዥም ጊዜ አለፈና የሰዎችም...
እስልምና እያንዳንዱ ሙስሊም ሙስሊም ለመባል ሊከተላቸው የሚገቡ አምስት ዋና ዋና ማዕዘናት አሉት፡- የመጀመሪያው ማዕዘን፦ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ አለመኖሩን...
የአላህ መልእክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ንግግር፣ ድርጊትና ማፅደቅ የአላህን ቃል፣ የእስልምና ሃይማኖት ትእዛዛት እና ክልከላዎችን የሚያብራሩና ግልፅ...
የእስልምና ማዕዘናት ሙስሊሙ የሚላበሳቸው ውጫዊ መገለጫዎች መሆናቸውን እና እነርሱን መተግበሩም የእስልምናን ሃይማኖት መቀበሉን የሚያመለክቱ እውነታዎች መሆናቸው ካወቅን ዘንዳ ሙስሊሙ የእስልምናው...
ሀ - ትእዛዞች እነዚህ እስልምና የሙስሊሙን ማህበረሰብ ስነምግባር ስርአት ከማስያዝ አኳያ ሊጠቀሱ ከሚችሉ አስትምህሮቶች ጥቂቶቹን አጠር ባለ መልኩ ተውጣጥተው የሚገለፁት...
ሀ - ትእዛዞች እነዚህ እስልምና የሙስሊሙን ማህበረሰብ ስነምግባር ስርአት ከማስያዝ አኳያ ሊጠቀሱ ከሚችሉ አስትምህሮቶች ጥቂቶቹን አጠር ባለ መልኩ ተውጣጥተው የሚገለፁት...
እነዚህ ከፍ ብለን የጠቀስናቸው አበይት ወንጀሎችና ክልከላዎች ናቸው። ማንኛውም ሙስሊም በእነርሱ ውስጥ እንዳይወድቅ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ አለበት። እያንዳንዱ ሰው ሲሰራው...